Quantcast
Channel: The Habesha: Latest Ethiopian News, Analysis and Articles
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13041

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ሀረር ገቡ

$
0
0
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሚመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ሀረር ገባ፡፡
የልዑካን ቡድኑ ድሬዳዋ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ አብደላን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ ባለሥልጣናት እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሃመድ ቡህ አቀባበል አድርገውለታል።
ልዑኩ በሚኖረው ቆይታ ሀረር የሚገኘው የፌስቱላ ሆስፒታል፣ ሸሪፍ ሙዚየምና ኢናይ አቢዳ የእደጥበብ ኮሌጅን እንደሚጎበኝ ተገልጿል፡፡
ከዚህ ባለፈም የማገገሚያ ማዕከል እንደሚመርቁና የሰብዕና ማዕከል የመሰረት ድንጋይ እንደሚያስቀምጡ ከሃረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡-
https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን

The post ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ሀረር ገቡ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.



Source link

The post ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ሀረር ገቡ first appeared on Satenaw Ethiopian News/Breaking News.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13041

Trending Articles