Quantcast
Channel: The Habesha: Latest Ethiopian News, Analysis and Articles
Viewing all articles
Browse latest Browse all 13041

Bahir Dar University, in the capital of Amhara region, to Start Oromiffa Courses in Undergrad and Graduate Levels

$
0
0

According to the report by the Amhara Mass Media Agency (AMMA), Bahir Dar University is conducting a curriculum design to start  Oromiffa language teaching program.

ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ኦሮሞኛ ቋንቋን ለማስተማር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ ነው፡፡

ባህር ዳር፡ መጋቢት 3/2010 ዓ/ም(አብመድ) የዩኒቨርሲቲው የሂዩማንቲ ፋኩልቲ ዲን ዶክተር ዳዊት አሞኘ እንደተናገሩት የግዕዝ ቋንቋን ከጥንታዊቷ ኢትዩጵያ ታሪክ ጋር በማቀናጀት ማስተማር ለመጀመር ምዝገባ ላይ ይገኛል፡፡

ከግዕዝ በተጨማሪ የኦሮምኛ ቋንቋን ለማስተማር የስርዓተ ትምህርት ቀረፃ እና ሌሎች ጥናቶች እየተሰሩ ነው ብለዋል፡፡

ፋኩልቲው ቲያትር እና ፊልም ለማስተማርም ዝግጅት እያደረገ ነው፡፡

የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ተቋም ከፍቶ በአማርኛ ቋንቋ እድገት ላይ የበኩሉን ሚና እየተወጣ ነው፡፡

The post Bahir Dar University, in the capital of Amhara region, to Start Oromiffa Courses in Undergrad and Graduate Levels appeared first on Satenaw: Ethiopian News|Breaking News: Your right to know!.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 13041

Trending Articles